ቦታ
17,000,000 ብር
ለሽያጭ የቀረበ ለግንባታ የሚሆን ቦታ - 412 ካሬ፣ መሀል ፒያሳ
1 ወር በፊት
ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request
አራዳ ክፍለ ከተማ፣ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ እና ሌሎች ክፍለ ከተሞች፣ አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ በአራዳ ክፍለ ከተማ (አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ) በኮሪደር ልማት ምክንያት የፀዱ ቦታዎችን ጨምሮ በሌሎችም ክፍለ ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በጨረታ በሊዝ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ተራዝሟል። የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ከ28/2016 ዓ.ም እስከ 09/09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ተራዝሟል። ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ግንቦት 09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ድረስ ለም ሆቴል አካባቢ ኤም ኤ (MA) ህንፃ ላይ ባለው የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። ጨረታው ግንቦት 12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ለ9 ተከታታይ የስራ ቀናት በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር አዳራሽ ይከፈታል።
ሻጭ / ኪሪያ ሰጪ
ለበለጠ መረጃ ደውሉ
ቦታ
17,000,000 ብር
1 ወር በፊት
ሱቅ
ዋጋ ሲጠየቅ
4 ቀን በፊት
ቦታ
80,000,000 ብር
1 ሳምንት በፊት
ቦታ
8,000,000 ብር
1 ሳምንት በፊት
ቦታ
16,000,000 ብር
2 ሳምንት በፊት
ቦታ
15,500,000 ብር
2 ሳምንት በፊት
Do you have a property to sell or rent?
ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.
Looking for similar properties?
ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.
ለበለጠ መረጃ ደውሉ
ዋጋ አልተጠቀሰም