ቦታ
2,600,000 ብር
ለሽያጭ የቀረበ ቦታ – አየር ማረፊያ አካባቢ
12 ሰዓት በፊት

ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request
አራዳ ክፍለ ከተማ፣ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ እና ሌሎች ክፍለ ከተሞች፣ አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ በአራዳ ክፍለ ከተማ (አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ) በኮሪደር ልማት ምክንያት የፀዱ ቦታዎችን ጨምሮ በሌሎችም ክፍለ ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በጨረታ በሊዝ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ተራዝሟል። የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ከ28/2016 ዓ.ም እስከ 09/09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ተራዝሟል። ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ግንቦት 09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ድረስ ለም ሆቴል አካባቢ ኤም ኤ (MA) ህንፃ ላይ ባለው የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። ጨረታው ግንቦት 12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ለ9 ተከታታይ የስራ ቀናት በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር አዳራሽ ይከፈታል።
ምንጭ፡ @condoaddis · AI ዕምነት: 35%
ሻጭ / ኪሪያ ሰጪ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
ቦታ
2,600,000 ብር
12 ሰዓት በፊት
ሽያጭቦታ
8,200,000 ብር
2 ቀን በፊት
ሽያጭቦታ
2,000,000 ብር
2 ቀን በፊት
ሽያጭቦታ
1,900,000 ብር
2 ቀን በፊት
ሽያጭቦታ
1,950,000 ብር
2 ቀን በፊት
ሽያጭቦታ
1,750,000 ብር
2 ቀን በፊት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ
ዋጋ አልተጠቀሰም