የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ሊዝ ጨረታ (ተራዘመ) — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ1 ሳምንት በፊት

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ሊዝ ጨረታ (ተራዘመ)

ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request

Addis Ababa(ክልል)Arada(ክፍለ ከተማ)አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ (ኮሪደር ልማት ምክንያት የፀዱ ቦታዎችን ጨምሮ በሌሎችም ክፍለ ከተሞች)(አካባቢ)

አራዳ ክፍለ ከተማ፣ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ እና ሌሎች ክፍለ ከተሞች፣ አዲስ አበባ

ዝርዝር መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ በአራዳ ክፍለ ከተማ (አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ) በኮሪደር ልማት ምክንያት የፀዱ ቦታዎችን ጨምሮ በሌሎችም ክፍለ ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች የተዘጋጁ ቦታዎችን በጨረታ በሊዝ ለማስተላለፍ ያወጣው ጨረታ ተራዝሟል። የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ከ28/2016 ዓ.ም እስከ 09/09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ተራዝሟል። ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን ግንቦት 09/2016 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ድረስ ለም ሆቴል አካባቢ ኤም ኤ (MA) ህንፃ ላይ ባለው የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። ጨረታው ግንቦት 12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ለ9 ተከታታይ የስራ ቀናት በቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር አዳራሽ ይከፈታል።

ምንጭ፡ @condoaddis · AI ዕምነት: 35%

ተመሳሳይ ቤቶች

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ

ዋጋ አልተጠቀሰም