የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ንፋስ ስልክ ላፍቶ (ዝቅተኛ ዋጋ) — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ2 ወር በፊት

የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ንፋስ ስልክ ላፍቶ (ዝቅተኛ ዋጋ)

20,100 ብር

Addis Ababa(ክልል)Nifas Silk-Lafto(ክፍለ ከተማ)

ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

TelegramWhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

1ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ። ዝቅተኛ ዋጋ የተመዘገበው በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ሲሆን በካሬ ሜትር 20,100 ብር ነው። ጠቅላላ 4,201 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ገዝተዋል፤ ከነዚህ 2,972 ሰነዶች ተሟልተው ተመልሰዋል። አሸናፊዎች በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ለም ሆቴል አካባቢ ኤም.ኤ ህንጻ ላይ ለሊዝ ውል እንዲቀርቡ ጥሪ ቀርቧል።

የመጣ ዝርዝር · Imported Listing

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ነጻ መለያ ይፍጠሩ እና ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ።
Create a free account and receive notifications when similar properties become available.

ሻጭ

20,100 ብር