ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል መፈፀም ማስታወቂያ — 1
1 / 2
አፓርትመንትሽያጭ1 ሳምንት በፊት

ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል መፈፀም ማስታወቂያ

ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request

Addis Ababa(ክልል)

የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት, አዲስ አበባ

ዝርዝር መግለጫ

ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል የመፈፀም ሂደት ከ12/08/2016 ዓ.ም (ሀሙስ) ጀምሮ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት ይጀመራል። ቤቶቹ ቀደም ሲል በ6/07/2016 ዓ.ም ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ለመምህራን በእጣ ተላልፈዋል። ተዋዋዮች የታደሰ መታወቂያ፣ የት/ቤት መታወቂያ እና ከትምህርት ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው። በ60 ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል ያልፈጸመ እድሉን እንደተወ ይቆጠራል። ተጨማሪ መረጃ: condoaddis.com

ምንጭ፡ @condoaddis · AI ዕምነት: 40%

ተመሳሳይ ቤቶች

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን

ዋጋ አልተጠቀሰም