ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል መፈፀም ማስታወቂያ — 1
1 / 2
አፓርትመንትሽያጭ3 ወር በፊት

ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል መፈፀም ማስታወቂያ

ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request

Addis Ababa(ክልል)

የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

ዝርዝር መግለጫ

ለመምህራን በእጣ የተላለፉ 435 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውል የመፈፀም ሂደት ከ12/08/2016 ዓ.ም (ሀሙስ) ጀምሮ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና መስሪያ ቤት ይጀመራል። ቤቶቹ ቀደም ሲል በ6/07/2016 ዓ.ም ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ለመምህራን በእጣ ተላልፈዋል። ተዋዋዮች የታደሰ መታወቂያ፣ የት/ቤት መታወቂያ እና ከትምህርት ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው። በ60 ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል ያልፈጸመ እድሉን እንደተወ ይቆጠራል። ተጨማሪ መረጃ: condoaddis.com

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

ዋጋ አልተጠቀሰም