የአዲስ አበባ 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ (ተራዘመ) — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ3 ወር በፊት

የአዲስ አበባ 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ (ተራዘመ)

ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request

Addis Ababa(ክልል)

Addis Ababa Land Development and Administration Bureau, landlessdocument.aalb.gov.et

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

ዝርዝር መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ለተጨማሪ 10 ቀናት ተራዝሟል። 220 ፕሎቶች በዘጠኝ ክፍለ ከተሞች ቀርበዋል። የሰነድ ሽያጭ ከጥር 13/2018 እስከ ጥር 26/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9:00 ሰዓት በቴሌ ብር አካውንት በድረ-ገፅ (landlessdocument.aalb.gov.et) ይካሄዳል። የጨረታ ሰነድ ማስረከቢያ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 11:30 ነው። ማሳሰቢያ: በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የቦታ ኮድ LDR-AKI-MIX-00014927 የቦታ ስፋት 992 ካ.ሜ ሳይሆን 233 ካ.ሜ እንደሆነ ተስተካክሏል። በንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ ለሚ ኩራ፣ ልደታ እና ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በድምሩ 82 ቦታዎች ከጨረታ ተሰርዘዋል።

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

ዋጋ አልተጠቀሰም