ሀዋሳ ወ/አማኑኤል አካባቢ 250 ካሬ ይዞታ ለሽያጭ — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ2 ቀን በፊት

ሀዋሳ ወ/አማኑኤል አካባቢ 250 ካሬ ይዞታ ለሽያጭ

4,800,000 ብር

ዋጋ ይደራደራል

Sidama(ክልል)Hawassa(ከተማ/ወረዳ)ወ/አማኑኤል፣ ከመዘጋጃ ህንፃ ጀርባ አካባቢ(አካባቢ)

ሀዋሳ፣ ወ/አማኑኤል፣ ከመዘጋጃ ህንፃ ጀርባ አካባቢ

የቤቱ ዝርዝር

250ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

ሀዋሳ ወ/አማኑኤል አካባቢ፣ ከመዘጋጃ ህንፃ ጀርባ የሚገኝ 250 ካሬ ይዞታ ለሽያጭ። የድሮ ቤትና ሰርቪስ ቤቶች ያሉት ሲሆን፣ ወርሃዊ 15,000 ብር ገቢ ያስገኛል። በፈለጉት ዲዛይን ቤት ለመገንባት ምቹ ሲሆን ለመኖሪያ ተመራጭ ሰፈር ላይ ይገኛል። ዋጋ 4.8 ሚሊዮን ብር (የተወሰነ ድርድር አለው)። ኮሚሽን 2% አለው።

ምንጭ፡ @balemoyagebeyet · AI ዕምነት: 82%

ተመሳሳይ ቤቶች

ሻጭ

4,800,000 ብር

ደውሉ