ፎቶ አልተጫነም
አፓርትመንትሽያጭ3 ወር በፊት

አስቸኳይ ሽያጭ - ወሎ ሰፈር አፓርትማ (G+11 ህንፃ፣ 154 ካሬ)

20,000,000 ብር

ዋጋ ይደራደራል

Addis Ababa(ክልል)Wolo Sefer(አካባቢ)

ወሎ ሰፈር, ከኢንሳ አለፍ ብሎ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

3ክፍሎች
2WC
154ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኳይ ሽያጭ። ወሎ ሰፈር አካባቢ ከኢንሳ አለፍ ብሎ በሚገኝ G+11 ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ ህንፃ ውስጥ የሚገኝ አፓርትማ። 3 መኝታ ክፍሎች፣ 2 መታጠቢያ ክፍሎች + OK + Laundry፣ 3ኛ ፎቅ፣ 154 ካሬ ሜትር። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ሰዎች እየኖሩ ነው። አገልግሎቶች፡ 2 ሊፍት፣ ጀነሬተር፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ፣ የአደጋ መውረጃ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ ፓርኪንግ። በወለል 4 ቤቶች አሉ። ዲጅታል ካርታ አለው። አከፋፈል፡ Cash/Bank።

ሌሎች ቅናሽ / ታሪክ(1 ወኪሎች)

ወኪልዋጋቀንሁኔታ
+25190410776620,000,000 ብር (ይደራደር)19/5/2026ታትሟል

ታሪክ

የመጀመሪያ ቅናሽ+25190410776620,000,000 ብር19/5/2026

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

20,000,000 ብር

ደውሉ