ፎቶ አልተጫነም
አፓርትመንትሽያጭ2 ሳምንት በፊት

አስቸኳይ ሽያጭ - ወሎ ሰፈር አፓርትማ (G+11 ህንፃ፣ 154 ካሬ)

20,000,000 ብር

ዋጋ ይደራደራል

Addis Ababa(ክልል)Wolo Sefer(አካባቢ)

ወሎ ሰፈር, ከኢንሳ አለፍ ብሎ, አዲስ አበባ

የቤቱ ዝርዝር

3ክፍሎች
2WC
154ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኳይ ሽያጭ። ወሎ ሰፈር አካባቢ ከኢንሳ አለፍ ብሎ በሚገኝ G+11 ሙሉ ለሙሉ የተጠናቀቀ ህንፃ ውስጥ የሚገኝ አፓርትማ። 3 መኝታ ክፍሎች፣ 2 መታጠቢያ ክፍሎች + OK + Laundry፣ 3ኛ ፎቅ፣ 154 ካሬ ሜትር። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ሰዎች እየኖሩ ነው። አገልግሎቶች፡ 2 ሊፍት፣ ጀነሬተር፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ፣ የአደጋ መውረጃ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ ፓርኪንግ። በወለል 4 ቤቶች አሉ። ዲጅታል ካርታ አለው። አከፋፈል፡ Cash/Bank።

ምንጭ፡ @Joni9971 · AI ዕምነት: 82%

ሌሎች ቅናሽ / ታሪክ(1 ወኪሎች)

ወኪልዋጋቀንሁኔታ
+251904107766@Joni997120,000,000 ብር (ይደራደር)19/5/2026ታትሟል

ታሪክ

የመጀመሪያ ቅናሽ+25190410776620,000,000 ብር19/5/2026

ተመሳሳይ ቤቶች

ሻጭ

20,000,000 ብር

ደውሉ