አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት - ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ — 1
1 / 1
ቤትሽያጭ2 ቀን በፊት

አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት - ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ

4,600,000 ብር

Sidama(ክልል)Hawassa(ከተማ/ወረዳ)ሰባተኛ ካምፕ፣ ሻፌታ ባንክ ጀርባ አካባቢ(አካባቢ)

ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ ሻፌታ ባንክ ጀርባ አካባቢ

የቤቱ ዝርዝር

2ክፍሎች
200ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት። ይዞታ ስፋት 200 ካሬ። ጥግ ላይ ባለ 2 መኝታ የድሮ ቤት ያለው። የብሎኬት ሰርቢስ ቤቶች እና ሁለት ሱቅ ያለው። በፈለጉት አይነት ዲዛይን ቤት ለመገንባት ምቹ። ለመኖሪያ ተመራጭ ሰፈር ላይ የሚገኝ። Commission 2% አለው።

ምንጭ፡ @balemoyagebeyet · AI ዕምነት: 80%

ተመሳሳይ ቤቶች

ሻጭ

4,600,000 ብር

ደውሉ