የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ቂርቆስ (ከፍተኛ ዋጋ) — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ2 ወር በፊት

የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ቂርቆስ (ከፍተኛ ዋጋ)

470,000 ብር

Addis Ababa(ክልል)Kirkos(ክፍለ ከተማ)

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

TelegramWhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

1ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ። ከፍተኛ ዋጋ የተመዘገበው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሲሆን በካሬ ሜትር 470,000 ብር ነው። ይህን ዋጋ ያቀረበው 'ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ት/ቤት' ነው። አሸናፊዎች በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ለም ሆቴል አካባቢ ኤም.ኤ ህንጻ ላይ ለሊዝ ውል እንዲቀርቡ ጥሪ ቀርቧል።

የመጣ ዝርዝር · Imported Listing

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ነጻ መለያ ይፍጠሩ እና ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ።
Create a free account and receive notifications when similar properties become available.

ሻጭ

470,000 ብር