የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ቂርቆስ (ከፍተኛ ዋጋ) — 1
1 / 1
ቦታሽያጭ3 ወር በፊት

የአዲስ አበባ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎች - ቂርቆስ (ከፍተኛ ዋጋ)

470,000 ብር

Addis Ababa(ክልል)Kirkos(ክፍለ ከተማ)

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

1ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ 2ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ። ከፍተኛ ዋጋ የተመዘገበው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሲሆን በካሬ ሜትር 470,000 ብር ነው። ይህን ዋጋ ያቀረበው 'ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ት/ቤት' ነው። አሸናፊዎች በ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ለም ሆቴል አካባቢ ኤም.ኤ ህንጻ ላይ ለሊዝ ውል እንዲቀርቡ ጥሪ ቀርቧል።

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

470,000 ብር