ሌላ
25,000,000 ብር
700 ካሬ ቤት/ቦታ ለሽያጭ
1 ሳምንት በፊት
ዋጋ ሲጠየቅ · Price on Request
Addis Ababa - Akaki Kaliti, Nifas Silk-Lafto, Kolfe Keranio sub-cities
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማኅበር ተደራጅተው የጋራ መኖሪያ ቤት ለመገንባት ለሚጠባበቁ 4,518 ተመዝጋቢዎች (የ20/80 እና 40/60 ዕጣ ደራሾች) በሦስት ክፍላተ ከተሞች — አቃቂ ቃሊቲ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶና ኮልፌ ቀራኒዮ — 31 ሔክታር መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ቦታዎቹ ለማኅበራት እየተሸነሸኑ ሲሆን በቀጣይ በዕጣ እንደሚተላለፉ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ ወደ ትግበራ ለመግባት ጫፍ ላይ መደረሱ ተጠቁሟል። ምንጭ፡ ሪፖርተር።
ሻጭ / ኪሪያ ሰጪ
አቶ ጳውሎስ ታምራት (የቤት ልማትና ፋይናንስ አቅርቦት ዋና ዳይሬክተር)
በቴሌግራም ምንጭ ያግኙ · Contact via source channel
ሌላ
25,000,000 ብር
1 ሳምንት በፊት
ሽያጭሌላ
5,000,000 ብር
1 ወር በፊት
ሽያጭሌላ
230,000 ብር
1 ወር በፊት
ሽያጭ★ ምርጥአፓርትመንት
45,000,000 ብር
5 ቀን በፊት
ሽያጭ★ ምርጥአፓርትመንት
18,000,000 ብር
5 ቀን በፊት
ሽያጭ★ ምርጥአፓርትመንት
18,000,000 ብር
5 ቀን በፊት
Do you have a property to sell or rent?
ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.
Looking for similar properties?
ነጻ መለያ ይፍጠሩ እና ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ።
Create a free account and receive notifications when similar properties become available.
አቶ ጳውሎስ ታምራት (የቤት ልማትና ፋይናንስ አቅርቦት ዋና ዳይሬክተር)
ዋጋ አልተጠቀሰም