አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት - ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ — 1
1 / 1
ቤትሽያጭ2 ቀን በፊት

አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት - ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ

4,500,000 ብር

Sidama(ክልል)Hawassa(ከተማ/ወረዳ)ሰባተኛ ካምፕ ከሻፌታ ባንክ ጀርባ(አካባቢ)

ሀዋሳ ሰባተኛ ካምፕ ከሻፌታ ባንክ ጀርባ፣ ከዋናው አስፖልት 200ሜትር ገባ ብሎ

የቤቱ ዝርዝር

227ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኮይ ለሽያጭ የቀረበ ቤት። ይዞታ ስፋት 227 ካሬ። ከዋናው አስፖልት 200 ሜትር ገባ ብሎ የሚገኝ። የድሮ ቤት እና ሰርቢስ ቤቶች ያሉት። በፈለጉት አይነት ዲዛይን ቤት ለመገንባት ምቹ። ለመኖሪያ ተመራጭ ሰፈር ላይ የሚገኝ። ዋጋ 4.5 ሚሊዮን ብር (ድርድር የለውም)። Commission 2% አለው።

ምንጭ፡ @balemoyagebeyet · AI ዕምነት: 82%

ተመሳሳይ ቤቶች

ሻጭ

4,500,000 ብር

ደውሉ