ፎቶ አልተጫነም
አፓርትመንትሽያጭ2 ሳምንት በፊት

አስቸኳይ ሽያጭ - ወሎ ሰፈር አካባቢ G+11 ህንፃ ውስጥ ፍላት

18,500,000 ብር

ዋጋ ይደራደራል

Addis Ababa(ክልል)Wolo Sefer(አካባቢ)

ወሎ ሰፈር, ከኢንሳ አለፍ ብሎ, አዲስ አበባ

የቤቱ ዝርዝር

3ክፍሎች
2WC
154ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኳይ ሽያጭ። ወሎ ሰፈር አካባቢ፣ ከኢንሳ አልፎ፣ G+11 ሙሉ ለሙሉ በተጠናቀቀ ህንፃ ላይ የሚገኝ 154 ካሬ ሜትር አፓርትመንት። 3 መኝታ ክፍሎች፣ 2 መታጠቢያ ቤቶች + OK + Laundry፣ 3ኛ ፎቅ። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ሰዎች እየኖሩ ነው። አገልግሎቶች: 2 ሊፍት፣ ጀነሬተር፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ፣ የአደጋ መውረጃ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ ፓርኪንግ። በወለል 4 ቤቶች አሉ። ዲጅታል ካርታ አለው። ክፍያ: Cash/Bank። ዋጋ 18.5 ሚሊዮን - አይተው ቀርበው ይደራደሩ።

ምንጭ፡ @Joni9971 · AI ዕምነት: 82%

ተመሳሳይ ቤቶች

ሻጭ

18,500,000 ብር

ደውሉ