ፎቶ አልተጫነም
አፓርትመንትሽያጭ2 ወር በፊት

አስቸኳይ ሽያጭ - ወሎ ሰፈር አካባቢ G+11 ህንፃ ውስጥ ፍላት

18,500,000 ብር

ዋጋ ይደራደራል

Addis Ababa(ክልል)Wolo Sefer(አካባቢ)

ወሎ ሰፈር, ከኢንሳ አለፍ ብሎ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

TelegramWhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

3ክፍሎች
2WC
154ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አስቸኳይ ሽያጭ። ወሎ ሰፈር አካባቢ፣ ከኢንሳ አልፎ፣ G+11 ሙሉ ለሙሉ በተጠናቀቀ ህንፃ ላይ የሚገኝ 154 ካሬ ሜትር አፓርትመንት። 3 መኝታ ክፍሎች፣ 2 መታጠቢያ ቤቶች + OK + Laundry፣ 3ኛ ፎቅ። ህንፃው ሙሉ ለሙሉ ሰዎች እየኖሩ ነው። አገልግሎቶች: 2 ሊፍት፣ ጀነሬተር፣ በካሜራ የታገዘ ጥበቃ፣ የአደጋ መውረጃ፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ ፓርኪንግ። በወለል 4 ቤቶች አሉ። ዲጅታል ካርታ አለው። ክፍያ: Cash/Bank። ዋጋ 18.5 ሚሊዮን - አይተው ቀርበው ይደራደሩ።

የመጣ ዝርዝር · Imported Listing

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ነጻ መለያ ይፍጠሩ እና ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ።
Create a free account and receive notifications when similar properties become available.

ሻጭ

18,500,000 ብር

ደውሉ