ባለ3 መኝታ አፓርታማ አፍሪካ ህብረት አጠገብ - 215 ካሬ — 1
1 / 1
አፓርትመንትሽያጭ2 ወር በፊት

ባለ3 መኝታ አፓርታማ አፍሪካ ህብረት አጠገብ - 215 ካሬ

27,343,100 ብር

Addis Ababa(ክልል)አፍሪካ ህብረት (African Union)(አካባቢ)

አፍሪካ ህብረት ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

3ክፍሎች
215ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

ሪያሊቲ ሪል እስቴት (10 ፕሮጀክቶችን ካስረከበ) - አፍሪካ ህብረት ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ ለማከራየት ወይም መልሶ ለመሸጥ አዋጭ አፓርታማ። ባለ3 መኝታ፣ 215 ካሬ፣ ጠቅላላ ዋጋ በከፊል ማጠናቀቂያ 27,343,100 ብር፣ 10% ቅድመ ክፍያ 2,734,310 ብር። ህንፃው 1000 ካሬ ይዞታ ላይ ያረፈ፣ 4 ቤዝመንት + 19 ወለል፣ 3 ሊፍት፣ ጂምናዚየም፣ ጀነሬተሮች፣ የጋራ ቴራስ፣ የከርሰምድር ውሃ። ከ108,000 ብር/ካሬ ጀምሮ ዋጋ።

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

27,343,100 ብር

ደውሉ