ፎቶ አልተጫነም
አፓርትመንትሽያጭ3 ወር በፊት

ካሳንቺስ እናት ባንክ አካባቢ - ዘመናዊ አፓርትመንት ለሽያጭ

27,999,000 ብር

Addis Ababa(ክልል)Kirkos(ክፍለ ከተማ)Kazanchis(አካባቢ)

ካሳንቺስ እናት ባንክ አካባቢ, G+11 ህንፃ, 6ኛ ፍሎር

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

WhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

4ክፍሎች
3WC
220ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

አፓርትመንቱ በካሳንቺስ እናት ባንክ አካባቢ በG+11 ዘመናዊ ቅይጥ ህንፃ ውስጥ ይገኛል። 6ኛ ፍሎር፣ 220 ካሬ ሜትር፣ 4 መኝታ ቤቶች፣ 3 መታጠቢያ ቤቶች + የሠራተኛ ክፍል + መጋዘን። ህንፃው በፍሎር 3 ቤቶች አሉት። ሊፍት፣ የከርሰ ምድር ውሃ፣ 24/7 ጥበቃ፣ በቂ የመኪና ማቆሚያ እና እንግዳ መቀበያ ያካትታል። ዲጂታል ካርታ አለው። ክፍያ በካሽ። ግምታዊ ወርሃዊ ኪራይ ~200,000 ብር። 2% ኮሚሽን ይጠበቃል።

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ኢሜይልዎን ብቻ ያስገቡ — ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ። መለያ አያስፈልግም።
Just enter your email — get notified when similar properties become available. No account required.

ለበለጠ መረጃ ደውሉ

27,999,000 ብር

ደውሉ